Skip to main content
የኢትዮጵያውያን ማህበር በኖርዌይ

የ2023 አባልነት ክፍያዎን በባንክ ወይም በቪፕስ እንዲያስገቡልን በትህትና እንጠይቃለን።
ባንክ፤ 05401729420
ቪፕስ፤ 500424
የዓመታዊ ክፍያ መጠን፤
ለአዋቂ፤ ከ200 ክሮነር አንስቶ
ለህጻናት፤ 80 ክሮነር።
ክፍያውን ሲፈጽሙ "medlemskontingent" የሚለውን መልዕክት ያካቱበት።

የኢትዮጵያውያን ማህበር በኖርዌ መተዳደሪያ ደንብ

Ehiopian community in Norway ecn defin oslo norge defin etiopisk forening i norge

የኢትዮጵያውያን ማህበር በኖርዌ መተዳደሪያ ደንብ

ማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ከታች በጂዲኤፍ ተያይዞ ቀርቧል፡፡ ይኸን መተዳደሪያ ደንብ በማሰናዳትና በማርቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ ኢትዮጵያውያን ማህበሩ ያመሰግናል፡፡

ኢትዮጵያውያን በስደት በሚኖሩበት በኖርዌይ የሚያጋጥሟቸውን የኑሮ ውጣ ውረድ ሁሉ በጋራ አሸንፈው፤ አዲስ ከተቀላቀሉት ሕብረተሰብ ወግና ባህል ጋር ተዋህደውና ...........

እንዲሁም ከሀገራቸው ከኢትዮጵያ ባህላዊ ቅርሶችና እሴቶች ጋር ያላቸው ቁርኝትና ትስስር፤ ከሕዝቧ እጣፋንታ ጋር ያላቸው መስተጋብር ተጠናክሮ ...........

Add new comment

Restricted HTML

  • Allowed HTML tags: <a href hreflang> <em> <strong> <cite> <blockquote cite> <code> <ul type> <ol start type> <li> <dl> <dt> <dd> <h2 id> <h3 id> <h4 id> <h5 id> <h6 id>
  • Lines and paragraphs break automatically.
  • Web page addresses and email addresses turn into links automatically.
x

Please add some content in Animated Sidebar block region. For more information please refer to this tutorial page:

Add content in animated sidebar