የ2023 አባልነት ክፍያዎን በባንክ ወይም በቪፕስ እንዲያስገቡልን በትህትና እንጠይቃለን።
ባንክ፤ 05401729420
ቪፕስ፤ 500424
የዓመታዊ ክፍያ መጠን፤
ለአዋቂ፤ ከ200 ክሮነር አንስቶ
ለህጻናት፤ 80 ክሮነር።
ክፍያውን ሲፈጽሙ "medlemskontingent" የሚለውን መልዕክት ያካቱበት።
የኢትዮጵያውያን ማህበር በኖርዌ መተዳደሪያ ደንብ
ecn
31 May 2007

የኢትዮጵያውያን ማህበር በኖርዌ መተዳደሪያ ደንብ
የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ከታች በጂዲኤፍ ተያይዞ ቀርቧል፡፡ ይኸን መተዳደሪያ ደንብ በማሰናዳትና በማርቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ ኢትዮጵያውያን ማህበሩ ያመሰግናል፡፡
ኢትዮጵያውያን በስደት በሚኖሩበት በኖርዌይ የሚያጋጥሟቸውን የኑሮ ውጣ ውረድ ሁሉ በጋራ አሸንፈው፤ አዲስ ከተቀላቀሉት ሕብረተሰብ ወግና ባህል ጋር ተዋህደውና ...........
እንዲሁም ከሀገራቸው ከኢትዮጵያ ባህላዊ ቅርሶችና እሴቶች ጋር ያላቸው ቁርኝትና ትስስር፤ ከሕዝቧ እጣፋንታ ጋር ያላቸው መስተጋብር ተጠናክሮ ...........
Add new comment